የደሴ አካል ተሀድሶ ማዕከል ለ2017 በጀት ዓመት ለማዕከሉ አገልግሎት የሚውሉ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የህንፃ መሳሪያዎች፣ የሕክምና ዕቃዎች፣ የመኪና ዕቃዎች፣ የመኪና ነዳጅና ቅባት፣ የፈርኒቸር የቢሮ ዕቃዎች፣ የመብራት መለዋወጫ ዕቃዎች፣ የህትመት ሥራዎች እና የፎቶ ኮፒና የኮምፒውተር ጥገና አገልግሎት አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል21 Comments