የምስራቅ ጉራጌ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት መደበኛ ካፒታል በጀት ለተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች የመኪና እቃ መለዋወጫዎች፣ የጽህፈት መሣሪያ፣ የእንጨት ውጤቶች ፈርኒቸር፣ ሞተር ሳይክል መለዋወጫዎች፣ ጄኔሬተሮች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሞተር ሳይክል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል21 Comments