በደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን የስማዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ግ/ን/አስተዳደር ቡድን በ2017 በጀት ዓመት ለስማዳ ወረዳ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ በመደበኛ በጀት በካልም በጀት፣ በሪድ ፕላስ በጀት የጽህፈት መሳሪያ፣ የግንባታ እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የውሃ እቃ፣ የጽዳት ዕቃ፣ የመኪና እና የሞተር ጎማ፣ የተዘጋጀ ፈርኒቸር፣ የስፖርት ዕቃ፣ ብሎኬት፣ የተዘጋጁ ልብሶች፣ የሙጌ አሸዋ፣ የተከሰከሰ ጠጠር እና ጥቁር ድንጋይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments