የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ በዞኑ ስር ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኞች ጎንደር ከተማ ውስጥ በመንግስት የስራ ሰዓት መውጫና መግቢያ የሰርቪስ (የትራንስፖርት) አገልግሎት የሚሰጡ 44 ሰው እና ከዚያ በላይ መያዝ የሚችል የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል መያዝ ይፈልጋል 21 Comments