በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና የህትመት ውጤቶችን ለማሳተም ይፈልጋል