በደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን የስማዳ ወረዳ ገንዘብ/ጽ/ቤት ግ/ን/አስ/ድን በ2017 ዓ/ም በመደበኛ በጀት እና በስፖርት ምክር ቤት በጀት ለስማዳ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሥር ከወገዳ ቄስውሃ ፈንቶሜዳ እና ከወገዳ ሰኞ ገበያ አስፋሜዳ ለሚያሰራዉ መንገድ የጠጠር ማልበስ ሥራ ለማስራት ሮሎ እና ግሬደር ማሽን እና የስፖርት እቃና አልባሳት በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት/ መግዛት ይፈልጋል 15 Comments