የማእከላዊ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብትን ጨርቅ፣ ሸሚዝና ጫማ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የህትመት ዉጤቶች፣ ነዳጅና ቅባት፣ የጽዳት እቃዎች፣ ሌሎች አላቂ እቃዎች፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች፣ የመኪና ጎማ፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የፈርኒቸር እቃዎች፣ በአገር ዉስጥ የሚሰሩ ወንበሮች፣የህንፃ መሳሪያዎች እና የሶፋ ልብስና መጋረጃ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments