በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍ/ሠላም ከተማ አስተዳደር ሥር የሚገኘው የጃቢ ህብረት ሥራ ማህበር የገንዘብ ቁጠባና ብድር ዩኒዬን ኃ.የተወሰነ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል 7.8kw(30kwh) የኤሌክትሪክ ሃይልን በሶላር ሃይል ለመተካት ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል