የሲዳማ ብሔ/ክል/መንግስት ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት ለበንሳ ዳዬ ማረሚያ ተቋም ሊያሰራ ላቀደው የግንባታ ስራዎች ህጋዊ ተጫራቾችን በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል