በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ለገ/ጉ/ወ/ወረዳ መንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት ለሚያሰራው ከኮንበል -አደዛር መንገድ የአበባን እስላብ ድልድይ ቀሪ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል 15 Comments