በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጌዴኦ ዞን የገደብ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ኢንሼቲቭ አካል የሆነው የገደብ ከተማ አስተዳደር አጥር ግንባታና የግሪኔር የፓይለት ፕሮጀክት ሥራ ግንባታ በዘርፉ በተሰማሩት ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ በደረጃ BC-4 እና ከዚያ በላይ በደረጃ Gር-5 እና ከዚያ በላይ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል 15 Comments