የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪከት በሊዝ ፋይናንሲንግ ሥርዓት ለዘ-ታምብስ ማኑፋክቸሪንግ እና ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሰጠው የወተት ምርት ማቀነባበሪያ ማሽነሪዎች ላይ ተከራዩ የኪራይ ክፍያውን ከባንኩ ጋር በገቡት የካፒታል ዕቃ የዱቤ ግዢና ኪራይ ውል መሠረት ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው ምክንያት ባንኩ የተረከባቸውን ማሽነሪዎች ባሉበት ሁኔታ አንድ ላይ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል