በአ/ብ/ክ/መ የኦሮሞ ብ/ዞን/ገንዘብ መምሪያ በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የተለያዩ የቱሪዝም መስህብ የሆኑ ቅርሶችን በተንቀሳቃሽ ካሜራ (ድሮዎን) በዞኑ ውስጥ ባሉ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች በመንቀሳቀስ በፎቶ እና በቪዲዮ የማንሳትና የመቅረፅ ስራን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል19 Comments