West Wollega Zone Babo Gembel Woreda Finance Office

አዲስ ዘመን
(Aug 13, 2024)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏

በምዕራብ ወለጋ ዞን የባቦ ገምቤል ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2017 በጀት ዘመን ለወረዳው ለተለያዩ መሥሪያ ቤቶች

  • የጽሕፈት መሣሪያዎች፣
  • የሠራተኞች ደንብ ልብስ፣
  • ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣
  • አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣
  • የግንባታ ዕቃዎች፣
  • ኤሌክትሮኒክሶች፣
  • የጽዳት መሣሪያዎች፣
  • ሕትመትና የሕትመት መሣሪያዎች፣
  • የመኪና ጎማና ከመነዳሪ፣
  • የሞተር ሳይክል ጎማና ከመነዳሪና ሌሎች የተለያዩ ዕቃዎችን

 በዘርፉ ከተሰማሩ ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፤
  2. የዘመኑ 2017 ግብር የከፈለና ፈቃዱን ያሳደሰ፤
  3. የቫት ተመዝጋቢ የሆነ፤
  4. 7.5 ቫት እንሰበስባለን፤
  5. አሸናፊዎች ለሚያቀርቡት ዕቃ TOT (2%) የመክፈል ግዴታ አለባቸው፤
  6. በአቅራቢዎች መዝገብ የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  7. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN NO) ያላቸው፤
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በባቦ ገምቤል ገቢዎች ባለስልጣን ከፍለው ሰነዱን ከባቦ ገምቤል ወረዳ //ቤት መውሰድ የሚችሉ፡፡
  9. ተወዳዳሪዎች ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበርያ 10,000 (አሥር ሺህ ብር) CPO ማስያዝ አለባቸው፡፡
  10. የጨረተው አሸናፊ ዕቃውን እስከ ባቦ ገምቤል ወረዳ //ቤት የዕቃ ግምጃ ቤት በጊዜው ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  11. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን ፋይናንሺያልና የቴክኒክ ሰነድ ያለምንም ስርዝና ድልዝ ከሞላ በኋላ በተለያየ ፖስታ አሽጎ በኮፒና በኦሪጅናል ማቅረብ አለበት፡፡
  12. አሸናፊው ዕቃውን በጥራት ማቅረብ አለበት፡፡
  13. ካስፈለገ ናሙና ስንጠይቅ ማቅረብ አለበት፡፡
  14. የማይክሮ ኢንቴርፕራይዝ ተወዳዳሪዎች ለውድድሩ የሚረዳቸውን አስፈላጊ ዶክመንቶች ሁሉ ማስገባት አለባቸው፡፡
  15. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‍‌‍ ይህ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ በጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 21 የሥራ ቀናት ከባቦ ገምቤል ወረደ //ቤት ማግኘት የምትችሉና በዚያው ቀን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው ማስገቢያ ሣጥን 400 ሰዓት ታሽጎ 430 ሰዓት ተወዳዳሪዎችና ሕጋዊ ውክልና ባላቸው ፊት በይፋ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡
  16. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-057-1-17-00-05 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

በኦሮሚያ //መንግስት በምዕራብ ወለጋ ዞን የባቦ ገምቤል

ወረዳ ገንዘብ /ቤት