South Ethiopian Regional Government State Wolaita Zone High Court

አዲስ ዘመን
(Jan 22, 2025)

የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

በአፈጻጸም ከሳሽ አቶ መድህን መጃ እና በአፈጻጸም ተከሳሽ አቶ ተስፋዬ ባሳ መካከል ባለው የአፈጻጸም ክስ መነሻነት ሆኖ በአረካ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ የግለሰብ ይዞታ፣ በምስራቅ እና በምዕራብ የግለሰብ ይዞታ በሚያዋሰንበት 250 / ሜትር ይዞታ ላይ ያለው በመነሻ ዋጋ 113,628.00 /አንድ መቶ አስራ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሃያ ስምንት/ ብር የሆነው መኖሪያ ቤት በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ የሚሸጥበት ቀን 25/06/17 / ከረፋዱ 530-630 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ ሲሆን ቤቱን ለመግዛት የሚፈልግ ቀርቦ እንዲጨረት የወላይታ ዞን ከፍተኛ /ቤት አዟል፡፡

የወላይታ ዞን ከፍተኛ /ቤት