Central Ethiopia region Electric Service

አዲስ ዘመን
(Jan 06, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር EU/CER/S/C&PSG_002/2017

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሪጅን የተሸከሪካሪ፣ ካላማዳሪ እና እስቴሽነሪ እቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ሰለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ሎት

ተፈላጊው የእቃ ዝርዝር

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ(CPO)

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው የሚከፈትበት ቀን

1

ጎማ እና ካላማዳሪ 7.50*16

በቁጥር

165

150,000.00

ጥር 14 ቀን 2017 .

 

ጎማ እና ካላማዳሪ 12/20R22

በቁጥር

55

ጎማ እና ካላማዳሪ 9/20

በቁጥር

6

2

toner 26A

በቁጥር

500

50,000.00

 

ብራዘር ቶነር Brother Dr 3405

በቁጥር

200

 

A 59

በቁጥር

 100

A151

በቁጥር

 100

Photocopy paper A4 80gm

በቁጥር

2500

Photocopy paper A4 80gm Different colored

በቁጥር

50

  1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑን ግብር የተከፈለበት የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የገንዘብ ሚኒስቴር የምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይነት ቲን /Tin/ ቁጥር ያለው በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መሳተፍ ይችላል።
  2. ተጫራቾች የመንግስት ድርጅቶች በሚያወጡት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ላይ ለመሳተፍ እንዲችሉ በግዥ ኤጀንሲ ዌብሳይት ላይ የተመዘገቡ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው።
  3. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሪጅን ሳፕላይ ቼን ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 500.00 (አምሰት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000254223992 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የመወዳደርያ ሰነዳቸውንና የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ /cpo/ ወይም በቅድም ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና (bid Security) በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ከጥር 14 ቀን 2017 . ከቀኑ 800 ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ድረስ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሪጅን ሳፕላይ ቼን ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በተመሳሳይ ቀን ጥር 14 ቀን 2017 . ቀን ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት/ባይገኙም በኢትዮጲያ ሰዓት አቆጣጠር ላይ ይከፈታል።
  6. ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 046 178 2478 መደወል ይችላሉ።
  7. ተቋሙ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሪጅን ኤሌክትሪክ አገልግሎት