Development Bank of Ethiopia

ሪፖርተር
(Jan 22, 2025)

ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በዋና /ቤት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል መጋረጃ በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መለያ ቁጥር DBE/NCB/CU/001/2024/25 በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

  1. ተጫራቾች ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መልስ ጋር የሚከተሉትን ተጨማሪ ሰነዶችን ያቀርባሉ፡
    • በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ
    • የግብር ከፋይ መለያቁጥር /TIN/
    • የግብር ግዴታ ለመወጣቱ ከሀገር ውስጥ ገቢ
    • ባለሥልጣን ወይም ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት የተሰጠ ተጫራቹ የግብር ግዴታ የተወጣ በመሆኑ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ላይ መሳተፍ እንደሚችል የሚገልጽ የጽሁፍ ማስረጃ (ጊዜውያላላፈበትመሆንይኖርበታል)
    •  የተ..ታክስ VAT/ ሰርተፊኬት
    • የመንግስት ግዢ እና ንብረት አስተዳደተር የአቃራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት
    • የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈጸም ቃል የሚገባበት ፎርማት ተሞልቶ የተጫራቹ ድርጅት ፊርማና ማህተም የተደረገበት
  2. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ 30,000 (ሰላሳ ሺህ) በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው።
  3. ተጫራቾች የዕቃዎቹን ዝርዝር/ሰነድ ይህ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ/ ታወር ሁለት በባንኩ እግረኛ መግቢያ ክፍያውን ፈጽመው በባንኩ ታወር ሶስት 1 ፎቅ ከግዥ ቡድን ቢሮ መውሰድ ይችላሉ።
  4. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነድ ለተጫራቾች መሸጥ የሚጀምረው ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አየር ላይ ከጥር 14 ቀን 2017 .. ጀምሮ ነው።
  5. ተጫራቾች ጥያቄ ካላቸው ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ከመከፈቱ በፊት ባሉት ተከታታይ አምስት ቀናት ውስጥ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ መክፈቻ ሰአት በፊት ናሙና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በባንኩ ታወር ሶስት ህንጻ ላይ 1 ፍሎር ግዥ ክፍል ኦሪጂናል እና ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ ማስገባት ይችላሉ።
  8. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ጥር 30 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰአት ላይ ታሽጎ ጥር 30 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 405 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
  9. ባንኩ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ለበለጠ መረጃ 0115-57-80-88 መደወል ይቻላል።

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ