• Amhara

ANRS Building Construction Works Enterprise

አዲስ ዘመን
(Jan 08, 2025)

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ቁጥር ስሕሥኮድማሽግ/07/2017

የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

  • የተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች እና ተከሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ አቅራቢዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

 ስለዚህ ድርጅቱ ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል።

  1. በዘርፉ የተሰማሩና በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ስራ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN ያላቸው፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ቢሮ/ባህር ዳር አባይ ማዶ ኮበል ፊት ለፊት ባለው አስፓልት 300ሜትር ገባ ብሎ ካለው የአህስኮድ ዋና ቢሮ ወይም አዲስ አበባ የድርጅታችን ማስተባበሪያ /ቤት ከሚገኝበት ለገሃር አመልድ ህንፃ ሰባተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 02(ስልክ ቁጥር om265652)ይህ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20(ሀያ) ተከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ፤
  3. ተጫራቾች የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚያቀርቡት ማሽን(ተሽከርካሪ) ለእያንዳንዱ ሎት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2% ተቀባይነት ባላቸው ባንኮች በተረጋገጠ ትዕዛዝ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) Amhara Building Works Construction Enterprise በሚል ስም ተዘጋጅቶ መቅረብ አለበት፡፡ ተጫራቾች የቴክኒክ እና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሁለት በተለያዩ ፖስታዎች አሽገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች አንድ ቴክኒካል እና አንድ ፋይናንሻል ኦርጅናል በተጨማሪ አንድ ቅጅ ቴክኒካል እና አንድ ቅጅ ፋይናንሻል ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሰነዱን በአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት የማሽተሽ ግዥና አቅ/ኬዝ ቲም ቢሮ (ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ ህንጻ ፊት ለፊት የቀድሞው የአማራ ከተሞች ልማት ግንባታ አማ ግቢ) የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‍‌‌‍‌‍‍‌ ይህ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20ኛው ቀን (20 ተከታታይ ቀናትን በመቁጠር ) ከቀኑ 800 ሠዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 20ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 800 ሠዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጀቱ የማሽተሽ/ግዥና ቢሮ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሠዓት ታሽጎ በዛው ቀን ከቀኑ 830 ይከፈታል። 20 ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከቀኑ 800 ሠዓት ታሽጎ በዛው ቀን ከቀኑ 830 ይከፈታል። ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው ተከፍቶ ውድድሩ በዚሁ ዕለት የሚካሄድ ይሆናል።
  6.  የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን ማሽነሪዎች ባህርዳር አህስኮድ ዋና ቢሮ ድረስ በማምጣት የሚያስረክብ ይሆናል፡፡
  7.  ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‏‎‎‏‎‏‏‎ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክ፡ ቁጥር 058-320-5185/09 18 784 490/09 18 715 64 ወይም በፋክስ ቁጥር 058-218-0538

የአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

ባህር ዳር