Re-Invitation Tenders in 2021
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ለመጀመሪያ እና ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ አክስዮን ማህበር ለተበዳሪዎቹ ላበደረው ብድር ብድሩ በውሉ መሰረት ስላልተከፈለ ባንኩ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለብድሩ መከፈል
የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ አክስዮን ማህበር ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በመሸጥ ገንዘቡን ወደ ብድር እዳ ገቢ ለማድረግ ይፈልጋል
INVITATION FOR OPEN BID The National Bank of Ethiopia invites interested and eligible audit firms to conduct financial statement audits. No. Description Bid Reference No. Bid Closing Date & Time Bid Opening Date
National Bank of Ethiopia Invites Interested and Eligible Audit Firms to Conduct Financial Statement Audit
የንግድ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ከህንጻው ከፊት በኩል ከዋናው አስፋልት መንገድ መግቢያ ያለውን እና በአዲስ መልክ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ቤት ለንግድ መጠቀሚያነት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ስለፈለገ በድጋሚ የወጣ ጨረታ
ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ከህንጻው ከፊት በኩል ከዋናው አስፋልት መንገድ መግቢያ ያለውን እና በአዲስ መልክ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ቤት ለንግድ መጠቀሚያነት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ አ/አ/ከ/አስ/ቤ/ስ/ኮ/ምዕራብ/ቅ/ጽ/ቤት 02/2016 መ/ቤታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ምዕራብ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሆኖ በተለያዩ መስመሮች የሚገኙትን ሠራተኞች
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ምዕራብ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሆኖ በተለያዩ መስመሮች የሚገኙትን ሠራተኞች ጠዋት እና ማታ ሙሉ ወጪውን ሸፍኖ አቃቂ ቃሊቲ ከሚገኘው ጽ/ቤታችን ከሰኞ እስከ አርብ ሙሉ ቀን እና ቅዳሜ ግማሽ ቀን የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጥ 9 ሚኒባስ የሰርቪስ አገልግሎት የሚሰጡ እያንዳንዳቸው የመጫን አቅም 12 ሰው የሆኑ ታክሲዎች እና 1 የቀን ውሎ ሚኒባስ የኪራይ አገልግሎት ግዥ የሚሰጥ የግዥ መለያ ቁጥር ፕሮ/ምዕራብ 02/2016፣ የመኪና መለዋወጫ Rare Hand Braker Cable፣ Axle Seal፣ Shock Absorber Bushing (rear) ለኒሳን መኪና ፕሮ/03/2016፣ የሰራተኞች መታወቂያ፣ የደረት ባጅ እና የጠረጴዛ መገለጫ፤ አቅጣጫ ጠቋሚ ፕሮ/04/2016 እና የኮፒውተር እና ተዛማጅ እቃዎች ጥገና ፕሮ/05/2016 በግልጽ ጨረታ የሀገር ውስጥ ተጫራቾችን አወዳድሮ የአገልግሎት ግዥዎችን መፈፀም ይፈልጋል
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ለ3ኛ ና ከዚያ በላይ የወጡ ጨረታዎች
በአብክመ የኦሮ/ብ/ዞን የደዋ ጨፋ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ት/ጽ/ቤት በወረዳው ስር ለሚገኘው ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል በ2017 ዓ.ም በመደበኛ በጀት የተለያየ የመኪና ጎማዎች፣ የሞተር ሳይክል ጎማዎች እና የመኪና እቃ መለዋወጫዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊዎች ለመግዛት ይፈልጋል
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በአብክመ የኦሮ/ብ/ዞን የደዋ ጨፋ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ት/ጽ/ቤት በወረዳው ስር ለሚገኘው ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል በ2017 ዓ.ም በመደበኛ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት የሆነውን ደብል ካቢን ፒክ አፕ ቶዮታ መኪና በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ መሰረት በሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ሁለተኛ ዙር የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት የሆነውን ደብል
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የጽዳት ዕቃዎች ግዥ (ሣሙና) ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Invitation for Bid የጽዳት ዕቃዎች ግዥ (ሣሙና) Lot Information Procurement Reference Number: JKU-NCB-G-0033-2016-PUR Object of Procurement: የጽዳት ዕቃዎች ግዥ (ሣሙና)
Godina Wallagga Lixaatti Waajjira Maallaqaa Aanaa Laaloo Assaaabii Meeshaalee Dhumaataa, Meeshaalee Qulqullinaa, Meeshaalee Ijaarsaa, Meeshaalee Dhaabbii Biiroo Keessaa Fi Farniicharoota, Meeshaalee Elektirooniksii Fi Meeshaalee BLTO, Uffata Seeraa Hojjettootaa & Gommaa Konkolaataa Fi Motor Saayikilii, Kkf Caalbaasii Ifaan Dorgomsiisee Bituu Barbada
Beeksisa Caalbaasii Godina Wallagga Lixaatti Waajjirri Maallaqaa Aanaa Laaloo Assaaabii bara baajataa 2017tti sektara Aanicha keessatti argaman hundaaf meeshaalee Dhumaataa,
ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ቁምሳጥን እና ሼልፍ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Invitation for Bid ቁምሳጥን እና ሼልፍ ግዥ Lot Information Procurement Reference Number: RG-NCB-G-0002-2016-PUR Object of Procurement: ቁምሳጥን እና ሼልፍ ግዥ
Wolaita Sodo University Invites Eligible Bidders for the Procurement of Car and House Rent
Invitation to Bid Lot -14 Car and House Rent /ቤት እና መኪና ኪራይ Procurement Reference No: WSU-NCB-NC-0005-2017-BIDProcurement Category: Non Consultancy
The Amhara National Regional State Irrigation and Low Land Area Development Bureau Now Invite Eligible Bidders with Work Licenses in Water Works Construction
Invitation for Bids (IFB) Small Works (One-Envelope Bidding Process) IFB Number: ET-AMHARA-BOILAD/AfDB/NCB/W-02/2024 Employer: ANRS Irrigation and Low Land Area Development
የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የትራንስፖርትና ሎጄስቲክስ ሚኒስቴር፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፤ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፣ የማዕድን ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ተሽከርካሪዎችን ባሉበት ቦታና ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር PPS/VP-5FBl/03/12/2016 የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የትራንስፖርትና ሎጄስቲክስ ሚኒስቴር፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፤ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፣
የሐራጅ ማስታወቂያ ማረሚያ
ማረሚያ በፍ/ባለመብት አቶ ፀጋዬ ደበሌ እና በፍ/ባለዕዳ ወ/ሮ እየሩስ ታደሰ መካከል ስላለው የፍ አፈጻጸም ክርክር ጉዳይ በሐምሌ 24 ቀን 2016