Re-Invitation Tenders in 2021
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
የጨረታ ማስታወቂያ በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 032/2016 ዓ.ም ድርጅታችን የEnterprise resource Planning (ERP) ስርዓት ለመተግበር ያመች ዘንድ የአማካሪ ቅጥር በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች፤ የታደሰ ፈቃድና የዘመኑን
ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ የEnterprise Resource Planning (ERP) ስርዓት ለመተግበር ያመች ዘንድ የአማካሪ ቅጥር በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያ ግልፅ ቁጥር 03 እና ሃራጅ ቁጥር 02/2016 በአዳማ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት ተወርሰው የሚገኙ ብዛት ያላቸው ኮስሞቲክስ፣ ምግብ ነክ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፤ pocket balance፣ አዳዲስ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሸቀጣሸቀጦች መሣሪያዎች
በአዳማ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት ተወርሰው የሚገኙ ብዛት ያላቸው ኮስሞቲክስ፣ ምግብ ነክ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፤ Pocket Balance፣ አዳዲስ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሸቀጣሸቀጦች መሣሪያዎች (መነጽር)፣ Polyester Sewing Thread፣ Polyester Fabric Shirting Material እና የከብት፣ የእይታ መኖ ፉርሽካ በግልፅ ጨረታ እንዲሁም ብዛት ያላቸው ኤሌክትሮኒክስ መነፅር እና የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎችን በሃራጅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ድጋሚ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ የፍባለመብት ወ/ሮ አፀደ ተገኝ እና በፍ/ባለዕዳ አቶ ጌታሰው ደመቀ መካከል ስላለው የፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 187946 በ8/5/2015 ዓ.ም እና መ/ቁ 182190
የቤት ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁጥር (EEP/ST/NCB/02/2017) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተለያዩ የሥራ ክፍሎች እና አካባቢዎች የጽዳት አገልግሎት ግዥን በዘርፉ ከተሰማሩ ፍቃድ ካላቸው እና የሥራ ልምድ ካላቸው ድርጅቶች
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተለያዩ የሥራ ክፍሎች እና አካባቢዎች የጽዳት አገልግሎት ግዥን በዘርፉ ከተሰማሩ ፍቃድ ካላቸው እና የሥራ ልምድ ካላቸው ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥውን መፈፀም ይፈልጋል
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ለ3ኛ ና ከዚያ በላይ የወጡ ጨረታዎች
የካፋ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ፣ የተለያዩ የጽ/መሳሪያዎች ፣ የተለያዩ የጽዳት ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች ፣ የተለያዩ የፕሪንተር ቀለሞች እና ተዛማጅ ዕቃዎች ፣ የተለያዩ የደንብ ልብሶችን ፣ የቢሮ ኪራይ አገልግሎት እና የመኪና ኪራይ አገልግሎት ማለትም ለዞን ሴክተር መ/ቤት የመንግስት ሠራተኞች ከ45 መቀመጫ እና ከዚያም በላይ መቀመጫ ያለው ሁለት የህዝብ ማመላለሻ መኪና የ20 እና ከዚያ በላይ ሞዴል ያላቸውን መኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ተጫራቾችን በመጋበዝ እንደሚከተለው እስከ በጀት ዓመቱ ማብቂያ ማለትም እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ግዥን ለማወዳደር ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያ ግ/ጨ/ ቁጥር፡– 01/2017 የካፋ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ በ2017 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት
Addis Ababa City Administration Labor and Skill Bureau Invites Sealed Bids from Eligible Qualified Bidders of BC-5 or GC -5 and Above Category for the Construction of a Mixed-use G+4 Building/shed in Addis Ababa
Invitation to Bid (ITB) Addis Ababa City Administration Labor and Skill Bureau Urban Productive Safety Net and Jobs Project (UPSNJP)
የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ በ2017 የበጀት ዓመት ለጎንደር ከተማ አስ/መሬት መምሪያ አገልግሎት የሚውል የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ በ2017 የበጀት ዓመት ለጎንደር ከተማ አስ/መሬት መምሪያ አገልግሎት የሚውል የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በግልጽ
VIS Ethiopia is Pleased to Invite Qualified and Registered Audit Firms to Submit Their Technical and Financial Proposal for Auditing the Books of Accounts of the Organization for the Fiscal Year 2024 Which Could Be Renewed for the Next Two Fiscal Years
INVITATION TO BID FOR EXTERNAL AUDIT VIS (Volontariato Internazionale Per Lo Sviluppo) is an international NGO based in Rome and
Mega Printing PLC Would Like to Invite Internationally Reputed and Eligible Bidders for the Design Supply Erection and Commission of Printing Machinery and Equipment
Bid No. 11-07-2024 Invitation on open bid for the Design Supply Erection and Commission of Printing Machinery and Equipment Mega
የአዳማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ ተይዞ የተወረሰ 40,200 ሊትር Heavy Fuel Oil በግልጽ ጨረታ ባለበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር፡-2/2016 የአዳማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በህገ–ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ ተይዞ የተወረሰ 40,200 ሊትር Heavy fuel Oil በግልጽ ጨረታ
BGI Ethiopia Invites Potential Cleaning Service Providers to Submit Proposals for Comprehensive Professional Cleaning Services at the Castel Winery and Raya and Kombolcha Plants
Invitation to Tender-Cleaning Service BGI Ethiopia invites potential cleaning service providers to submit proposals for comprehensive professional cleaning services at
አዲስ ኢትዮጵያ ትራንፖርትና ሎጂስቲክስ አ/ማ የ2016 ዓ.ም በጀት አመት ሂሳቡን ገለልተኛ በሆነ የውጭ ኦዲተሮች ለማስመርመር ይፈልጋል
ለኦዲት ስራ አገልገሎት ጨረታ ቁጥር (Ref No.) አዲስ/579/2016ዓ.ም አክስዮን ማህበራችን የ2016 ዓ.ም በጀት አመት ሂሳቡን ገለልተኛ በሆነ የውጭ ኦዲተሮች ለማስመርመር
ቪዥንፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ለሰራተኞቹ የካፍቴሪያ አገልገሎት ለመስጠት በዋና መ/ቤት የካፌ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅትን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
ለካፍቴረያ አገልገሎት ግዢ የወጣ የጨረታማስታወቂያ (በድጋሚ የወጣ) ድርጅታችን ቪዥንፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ በገጠርና በከተማ በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ዜጎች