Re-Invitation Tenders in 2021
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 11/2017 የአዳማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ሲኖ ሀይድሮ ኮርፖሬሽን ሊሚትድ በቀረጥ ነፃ መብት ወደ ሀገር ውስጥ አስገብተው ከታለመለት አገልግሎት ውጪ ሲጠቀሙበት ተይዘው የተወረሱ 4 EXCAVATOR ማሽነሪዎችን በግልጽ ጨረታ ባሉበት
የአዳማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የተወረሱ 4 EXCAVATOR ማሽነሪዎችን በግልጽ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 002/2017 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስ/ና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከዚህ በታች በሎት የተከፋፈሉ ግዥዎችን ለ2017 በጀት ዓመት በብሔራዊ ግልፅ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የጽዳት እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የሆቴል አገልግሎት ባለ 5 ኮከብ፣ ቋሚ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የመኪና ጐማ እና የመኪና እቃዎች፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ የስፖርት ትጥቅ በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
በድጋሚ የመጣ ብሔራዊ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር Re-LP/OT/15/SIG/2017 1. የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ 2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎች ማሽነሪዎች ከተለያዩ ቦታዎች ወደ ተለያዩ መዳረሻ ቦታዎች ለማጓጓዝ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ
የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ 2017 በጀት ዓመት የተለያዩ ዕቃዎች ማሽነሪዎች ከተለያዩ ቦታዎች ወደ ተለያዩ መዳረሻ ቦታዎች ለማጓጓዝ የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት ውል በመዋዋል አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል
የግንባታ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የግዥና ንብ/አስ/ዋና ሥራ ሂደት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ በኩል በክልሉ ጤና ቢሮ የበጀት
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የግዥና ንብ/አስ/ዋና ሥራ ሂደት የአንድ ፑል ማዕከል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ በኩል በክልሉ ጤና ቢሮ የበጀት ድጋፍ በዲላ ከተማ የኦዳያአ ጤና ጣቢያ ግንባታ ቀሪ ሥራ በዘርፉ የተሰማሩትን ተቋራጮችን በደረጃ GC/BC 6 እና ከዚያ በላይ ያላቸውን ተቋራጮችን በጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ለ3ኛ ና ከዚያ በላይ የወጡ ጨረታዎች
የኦሮሚያ ግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ጀነሬተር ባለ 48 ኪሎዋት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያ የኦሮሚያ ግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ጀነሬተር ባለ 48 ኪሎዋት ግዥ በሰነድ ላይ ባለው መስፈርት መሰረት በዘርፉ ላይ
Arbaminch University Invites Eligible Bidders for the Procurement of Different Electric Supplies
Invitation for Bid Different Electric Supplies (For Chamo Campus) Lot Information Procurement Reference Number: AmU-NCB-G-0490-2016-PUR Object of Procurement: Different Electric
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በኢሉባቡር ዞን የሁሩሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2017 የበጀት አመት ለተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚውሉ የተለያዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች አላቂ እና የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎችን ፣ የግንባታ ዕቃዎችን ፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎችን ፣ የደንብ ልብሶችን ፣ የተለያዩ ማሽነሪዎችን ለተለያዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች አላቂ እና የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በኢሉባቡር ዞን የሁሩሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2017 የበጀት አመት ለተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዝ ለ2017 በጀት ዓመት ለሆቴል አገልግሎት የሚሆኑ የምግብ ግብዓቶች ፣ ለሆቴል መኝታ አገልግሎት የሚሆኑ አልባሳት ፣ ለእንጨትና ብረታ ብረት ወርክ ሾፕ ለሥራ አገልግሎት የሚሆኑ የፋብሪካ ውጤቶች ፣ ለቢሮ ሥራ አገልግሎት የሚሆን የጽህፈት መሳሪያዎች ፣ ለቢሮ ሥራ አገልግሎት የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎችን ፣ ለእርሻ ሥራ አገልግሎት የሚሆን ትራክተር እና የትራክተር ተቀፅላ ፣ የወተት ማሸጊያ ማሽን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ብሔራዊ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ 1. የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዝ ለ2017 በጀት ዓመት ለዋና ጽ/ቤትና ለገቢ ማመንጫ
Federal Technical and Vocational Education and Training Institute Invites Eligible Bidders for the Procurement of Construction and Electrical Material
Invitation to Bid Construction and Electrical Material for Summer Camp Procurement Reference No: FTVETI-NCB-G-0047-2016-BIDProcurement Category: Goods Market Type: NationalProcurement Method:
Chemical Industry Corporation Awash Melkasa Chemical Factory (CIC- AMCF) Invites All Eligible Bidders for Supply 1,120 Metric Ton Sulfur Purity ≥ 99.2% W/w & 150 Metric Tons of Aluminum Hydroxide Purity 64% W/w Minimum
INVITATION TO BID INTERNATIONAL TENDER NO. CIC-AMCF 001/2024 Chemical Industry Corporation Awash Melkasa Chemical Factory (CIC- AMCF) Invites all Eligible,
የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ የአረም ማጥፊያ ኬሚካል (Herbicide for Narrow & Bread Leaved Weed Control, Gesapax Combi 500EC) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር MSF/LP/09/2024 የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፀውን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ጥቅል አንድ፣ የአረም ማጥፊያ ኬሚካል
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሌጂ ዩኒቨርሲቲ የተሸከርካሪ መለዋወጫ ዕቃ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
Invitation for Bid የተሸከርካሪ መለዋወጫ ዕቃ ግዥ(Model BT-50, Chassis No-MM7UNYOW4E0933734)4-17448) Lot Information Procurement Reference Number: ASTU-NCB-G-0708-2016-PUR Object of Procurement: የተሸከርካሪ
በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የእንስሳት መድኃኒት፣ የህክምና ቁሳቁስ፣ የህትመት አገልግሎት፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች፣ የመኪና ጎማ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ግዥ ንብ/አስ/001/2016 በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት፤