Re-Invitation Tenders in 2021
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር 11/2017 ጉምሩክ ኮሚሽን ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በሀዋሳ ማዕከላዊ መጋዘን የተተዉና ተወርሰው የሚገኙ አልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ፣ የቤትና የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች እና ያገለገሉ ሞተር ሣይክሎችን በሐራጅና በግልፅ ጨረታ ባሉበት
ጉምሩክ ኮሚሽን ሐዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በሀዋሳ ማዕከላዊ መጋዘን የተተዉና ተወርሰው የሚገኙ አልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ፣ የቤትና የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች እና ያገለገሉ ሞተር ሣይክሎችን በሐራጅና በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያቁጥር 02/2017 በኢሉባቦር ዞን የጎሬ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በ2017 በጀት አመት በከተማዋ ዉስጥ በተለያዩ ቦታዎች የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ለማሰራት ስለፈለገ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን ለሚያሟሉ በግልጽ
በኢሉባቦር ዞን የጎሬ ከተማ ማዘጋጃ ቤት በ2017 በጀት አመት የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ለማሰራት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል
በድጋሚ የወጣ ግልጽ የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ የጂንካ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2017 በጀት ዓመት የመንግስት ንብረት አወጋገድ መመሪያ መሰረት በተቋሙ ግቢ ውስጥ ለፍልጥ የሚሆን የቁም ባህር ዛፎ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ
የጂንካ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2017 በጀት ዓመት የመንግስት ንብረት አወጋገድ መመሪያ መሰረት በተቋሙ ግቢ ውስጥ ለፍልጥ የሚሆን የቁም ባህር ዛፎ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
የተለያዩ ንብረቶች ለመሸጥ የወጣ የግልጽ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ ቁ_2/2017 የሚኒስቴር መ/ቤቱ ግብር ከፋዮች የሚጠበቅባቸውን የታክስ ዕዳ በታክስ ህጉ በተፈቀደው የጊዜ ገደብ ባለመክፈላቸው ምክንያት በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 41
የገቢዎች ሚኒስቴር የሚኒስቴር መ/ቤቱ ግብር ከፋዮች የሚጠበቅባቸውን የታክስ ዕዳ በታክስ ህጉ በተፈቀደው የጊዜ ገደብ ባለመክፈላቸው ምክንያት በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 41 በተሠጠው ስልጣን መሠረት የፎኔክስ ኢንዱስትሪያል ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተያዙ የተለያዩ መጠን ያላቸውን እቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Register Now
አሁኑኑ ይመዝገቡ
ለ3ኛ ና ከዚያ በላይ የወጡ ጨረታዎች
TIMRAN Would Like to Invite Eligible Audit Firms Categorized as Grade “A” Who Are on the Approved List of the Federal Auditor General & Recognized by the Federal Charities & Societies Agency to Perform Audit Activities in Ethiopia to Conduct an Audit of its Accounts for Period July 08, 2023 to July 07, 2024 and Year-end Financial Statement Audit for the Same Accounting Period
Invitation to Bid for Financial Audit TIMRAN is an indigenous not-for-profit organization registered by the Agency for Civil Societies Organizations
የኮንጎ ሠፈር እና አካባቢው የልማት ማሕበር ከመስከረም ወር 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም. እና የ2016 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል
የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ የኮንጎ ሠፈር እና አካባቢው የልማት ማሕበር መንግስታዊ ያልሆነ ሀገር በቀል ድርጅት ሲሆን ከመስከረም ወር 2015 ዓ.ም. እስከ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙት ለድሃ ድሃ አረጋዊያን ቤት ለመስራት የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ማለትም ቆርቆሮና ሚስማር አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙት ለድሃ ድሃ
የአጋሮ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት የፅህፈት እና የፅዳት እቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣የግንባታ እቃዎች፣የመኪናዎች፣የማሽነሪዎች ጎማ እና የሞተር ሳይክሎች ጎማ፣ሞተር ሳይክሎች፣የቢሮ ዕቃዎች(Furniture) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የአጋሮ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ከሥራው ጋር በቀጥታ
በአ/ከ/ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ደንብ ልብስና ስፌት፣ቋሚ ዕቃዎች፣የቢሮ አላቂ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣የሕትመት ስራዎች፣አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣የቢሮ መስተንግዶ፣የመኪና ኪራይ፣የኮምፒተር፣ የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ጥገናዎች ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል
የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር፡– አ/ከ/ክ/ከ/ወ/5/ፋ/ጽ/001/17 በአ/ከ/ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለተለያዩ
የኩርፋጨሌ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አላቂ ዕቃዎች፣ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች( ፈርኒቸሮች)፣የደንብ ልብሶች የወንድና የሴት ጫማዎች የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ወዘተ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
የዕቃ ግዥ ጨረታ ማሰታወቂያ የኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን ማለትም፡ ለቢሮ አገልግሎት
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በ2017 የበጀት ዓመት ለሰልጣኞች አገልግሎት የሚውል የስንዴ ዱቄት፣የስጋ በሬ፣የምግብ ጥራጥሬ ዕቃዎች፣አትክልቶች፤ቅመማቅመሞች፣የማገዶ እንጨት፣የፅዳት እና የፅህፈት እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
የግዥ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ኦፖኮ/01/2017 የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በ2017 የበጀት ዓመት ለሰልጣኞች አገልግሎት የሚውል የስንዴ ዱቄት፣የስጋ በሬ፣የምግብ ጥራጥሬ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ጽሕፈት መሣሪያና ሌሎች አላቂ እቃዎች፣የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና የመኪና ጥገና አገልግሎት /ጉልበት ዋጋ/ ለመግዛት ይፈልጋል
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት የሆነውን ደብል ካቢን ፒክ አፕ ቶዮታ መኪና በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ መሠረት በሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ንብረት የሆነውን ደብል ካቢን ፒክ