Re-Invitation Tenders in 2021

Register Now

አሁኑኑ ይመዝገቡ

Fortune(Feb 08, 2026) CALL FOR NATIONAL COMPETITIVE BID (NCB) Dashen Bank invites eligible and interested bidders for the procurement of different items and Consultancy Service as per stated below; Bid

Dashen Bank Invites Eligible and Interested Bidders for the Procurement of Different Items and Consultancy Service

Addis Zemen(Feb 08, 2026) Invitation to Bid Procurement reference number: Re-Bid No 11/2018 1) The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE) has funds within its budget to be used for the

The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE) Invites Sealed Bids for a Consultancy Service to Conduct a Customer Satisfaction Survey/study.

Government(Feb 09, 2026) Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website https://production.egp.gov.et/egp/bids/report/tendering/425c786c-3047-4b07-8083-bc5bd4cba8fe/open Reference Number: MWU-NCB-G-0136-2018-BID-Open Lot Reference: TENDER OF Kitchen Equipment MWU 2018

Madda Walabu University: Kitchen Equipment MWU 2018 RE BID

Reporter(Feb 08, 2026) ከግንባታ የተረፉ ዕቃዎች ሽያጭ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2018 በድጋሚ የወጣ ግልጽ ጨረታ አንበሳ ባንክ አ.ማ በባንኩ ህንፃ ላይ ተቀምጠው የቆዩ እና ከህንፃ ግንባታ የተረፉ አዳዲስ እና ያገለገሉ የተለያዩ

አንበሳ ባንክ አ.ማ በባንኩ ህንፃ ላይ ተቀምጠው የቆዩ እና ከህንፃ ግንባታ የተረፉ አዳዲስ እና ያገለገሉ የተለያዩ መስታወቶች እና አዳዲስ ሴራሚኮች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Register Now

አሁኑኑ ይመዝገቡ

ለ3ኛ ና ከዚያ በላይ የወጡ ጨረታዎች

በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ ሥር የሚገኝ በንሳ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2017 ዓ.ም. ከመደበኛ በጀት ለሆስፒታሉ የሚያስፈልጉ የOxygen ሙሌት እንዲሞላላቸው በጨረታ አወዳድሮ መሙላት ይፈልጋል

የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ በሲዳማ ብ/ክ/መ/ጤና ቢሮ ሥር የሚገኝ በንሳ ዳዬ አጠቃላይ ሆስፒታል በ2017 ዓ.ም. ከመደበኛ በጀት ለሆስፒታሉ የሚያስፈልጉ የ Oxygen ሙሌት

TIMRAN Would Like to Invite Eligible Audit Firms Categorized as Grade “A” Who Are on the Approved List of the Federal Auditor General & Recognized by the Federal Charities & Societies Agency to Perform Audit Activities in Ethiopia to Conduct an Audit of its Accounts for Period July 08, 2023 to July 07, 2024 and Year-end Financial Statement Audit for the Same Accounting Period

የኮንጎ ሠፈር እና አካባቢው የልማት ማሕበር ከመስከረም ወር 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም. እና የ2016 በጀት ዓመት ሂሳቡን በውጪ ኦዲተሮች ኦዲት ለማስደረግ ይፈልጋል

የኦዲት ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የኮንጎ ሠፈር እና አካባቢው የልማት ማሕበር መንግስታዊ ያልሆነ ሀገር በቀል ድርጅት ሲሆን ከመስከረም ወር 2015 ዓ.ም. እስከ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙት ለድሃ ድሃ አረጋዊያን ቤት ለመስራት የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ማለትም ቆርቆሮና ሚስማር አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ግልጽ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጌዴኦ ዞን የራጴ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙት ለድሃ ድሃ

የአጋሮ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት የፅህፈት እና የፅዳት እቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣የግንባታ እቃዎች፣የመኪናዎች፣የማሽነሪዎች ጎማ እና የሞተር ሳይክሎች ጎማ፣ሞተር ሳይክሎች፣የቢሮ ዕቃዎች(Furniture) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

ግልፅ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የአጋሮ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ከሥራው ጋር በቀጥታ

በአ/ከ/ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ደንብ ልብስና ስፌት፣ቋሚ ዕቃዎች፣የቢሮ አላቂ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣የሕትመት ስራዎች፣አላቂ የጽዳት ዕቃዎች፣የቢሮ መስተንግዶ፣የመኪና ኪራይ፣የኮምፒተር፣ የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ጥገናዎች ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል

የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ዙር ግልፅ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ቁጥር፡– አ/ከ/ክ/ከ/ወ/5/ፋ/ጽ/001/17 በአ/ከ/ክ/ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለተለያዩ

የኩርፋጨሌ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አላቂ ዕቃዎች፣ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች( ፈርኒቸሮች)፣የደንብ ልብሶች የወንድና የሴት ጫማዎች የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ወዘተ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

የዕቃ ግዥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማሰታወቂያ የኩርፋ ጨሌ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት ለተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን ማለትም፡  ለቢሮ አገልግሎት

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በ2017 የበጀት ዓመት ለሰልጣኞች አገልግሎት የሚውል የስንዴ ዱቄት፣የስጋ በሬ፣የምግብ ጥራጥሬ ዕቃዎች፣አትክልቶች፤ቅመማቅመሞች፣የማገዶ እንጨት፣የፅዳት እና የፅህፈት እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

የግዥ ግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ቁጥር ኦፖኮ/01/2017 የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በ2017 የበጀት ዓመት ለሰልጣኞች አገልግሎት የሚውል የስንዴ ዱቄት፣የስጋ በሬ፣የምግብ ጥራጥሬ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ጽሕፈት መሣሪያና ሌሎች አላቂ እቃዎች፣የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች እና የመኪና ጥገና አገልግሎት /ጉልበት ዋጋ/ ለመግዛት ይፈልጋል

ግልጽ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የጋሞ ዞን የጋጮ ባባ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች