በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የሚገኙ የሃራጉ፤ የጨፈ ቡሉቅ እና የቱሉ ላፍቶ የገ/ህ/ ስራ ዩኒዬኖች ለ2017/2018 ዓ.ም የምርት ዘመን የሚውል የተለያዬ የአፈር ማዳበሪያዎችን ከሻምቡ እና ከኮምቦልቻ ከተሞች ወደ ዞን ውስጥ ለሚገኙ መሠረታዊ የገ/ህ/ሥራ ማህበራት ለማጓጓዝ የጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ ማስጫን ይፈልጋል 15 Comments