DireTenders ጨረታ

ጨረታ

  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account
  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የአብክመ ጤና ቢሮ የደቡብ ወሎ ዞን የደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2017 ዓ.ም በጀት አመት ለሆስፒታሉ አገልግሎት የሚውሉ የግንባታ እና ጥገና ማቴሪያሎች፣ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች፣ አላቂ የፅዳት እቃ፣ የህትመት ውጤቶች፣ የአልሙኒየም በርና መስኮት ስራ፣ የጣውላ ሼልፍ ስራ እና ብረታ ብረት ስራ ለማሰራት፣ የደንብ ልብስ ግዥ ለአንድ ጊዜ ግዥ እና ለአንድ አመት የሚቆይ የህሙማን አልባሳት አጠባ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

15 Comments
  • 753
  • 754
  • 755
  • 756
  • 757
DireTenders.com 2025