በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የደ/ወሎ ዞን የመቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የፅዳት እና ሌሎች አላቂ እቃዎች፣ የደንብ ልብስ እና ተያያዥነት ያላቸው አልባሳት፣ ህትመት እና ኤሌክትሮኒክስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል21 Comments