በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን መ/ቤት በ2017 በጀት አመት ከከተማ አስተዳደሩ በተገኘ የበጀት ድጋፍ ለሚያሰራቸው የመንገድ ግንባታ እና ጥገና ፕሮጀክቶች የሚያገለግል 10,000/አስር ሺህ/ ሊትር ነዳጅ የሚይዝ የነዳጅ መቅጃ ቦቲ መኪና አገልግሎት ግዢ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል20 Comments