የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም በጀት ለተማሪዎች ምግብ አገልግሎት የሚውል የምግብ ጨው፣ ኤሌክትሮኒክስ ጥገና ነጭ ቴትረን 6000፣ የተሽከርካሪ ዘይትና ቅባት፣ የስፖርት ትጥቅ እና አልባሳት የዳቦ መጋገሪያ ማሽንና የተለያዩ ኬሚካሎችና የላብ ዕቃዎች ህጋዊ ከሆኑ አቅራቢ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መጋዛት ይፈልጋል 15 Comments