የሰዴን ሶዶ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 የበጀት አመት ለመንግስት መ/ቤቶች የተለያዩ የደንብ ልብስ፣ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች (ፈርኒቸር)፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የመኪና እና የሞተር ሳይክል ጎማና እስፔርፓርት እቃዎች፣ ለቴክኒክና ሙያ ማሽኖችና ኤሌክትሮይድ፣ ሞቶር ሳይክል፤ የሚሊሻ ደንብ ልብስ፤ የጥገና ሞተር ፓምፕ፣ የሸቀጣሸቀጥ ምግቦች፣ የማተሚያ ደረሰኞችና የመሳሰሉት ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 21 Comments