በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን የኑኑ ቁምባ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳዉ ሥር ላሉት የመንግሥት መ/ቤቶች ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉል እቃዎችን ለመግዛት ይፈልጋል