በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የሸገር ከተማ አስተዳደር የኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት 2ኛ (ሁለተኛ) ዘር ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ እና የጽዳት ዕቃዎች፤ የመኪና ጎማዎች፤ ፈርኒቸር (ቋሚ ዕቃዎች)፤ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች (ቋሚ ዕቃዎች)፤ የደንብ ልብሶች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments