የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት እንጦጦ ላይ ባስገነባዉ አዲሱ የአትሌቲክስ መንደር ዉስጥ ለሚገኙና ብዛታቸዉ 46 ለሚሆኑ አትሌቶችና አሠልጣኞቻቸዉ ካምፕ ዉስጥ በመቀመጥ የምግብ አገልግሎት የሚሰጡ ሆቴሎች፣ ድርጅቶች ማህበራትና ግለሰቦችን በጨረታ አወዳድሮ ለ6 ወር ለማሰራት ይፈልጋል