በአዊ ብሄረሰብ አስተዳድር ዞን የእንጅባራ ጠቅላላ ሆስፒታል በ2017 በጀት ዓመት የፅዳት አገልግሎት ፣ ሆስፒታሉ ሠራተኞች ማመላለሻ የመኪና ስርቪስ እና የሆስፒታሉ ካፍቴርያ አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ካሸናፊ ድርጅቱ ጋር ለአንድ ዓመት ውል በመያዝ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል 21 Comments