በአሪ ዞን በጂንካ ከተማ መሬት አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ለማስተላለፍ ያዘጋጀዉን ለንግድ ድርጅት አገልግሎት የሚዉሉ በቁጥር 12 ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስተላለፍ ይፈልጋል 15 Comments