የአዲስ አበባ ፖሊስ ብዛታቸው 230 ለሚሆኑ የኮሚሽኑ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የስብሰባ አዳራሽ ያለው፣ የምግብና የመኝታ አቅርቦት ያለው በቀን ለ2 ጊዜ ሪፍሬሽመንት ማቅረብ የሚችል ለከፍተኛ አመራሮች ምቹ የስልጠና ማዕከልን አወዳድሮ የአገልግሎት ግዢ መፈፀም ይፈልጋል 15 Comments