በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ጎንደር ዞን አስተዳደር የበየዳ ወረዳ የገንዘብ ጽ/ቤት የጽህፈት መሳሪያዎች/ስቴሽነሪ ግዥ ለመፈጸም እና የመጓጓዣ ትራንስፖርት በግልጽ ጨረታ በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸውን ተጫራቾች አወዳድሮ እቃዎቹን መግዛት እና አገልግሎቶቹን ማጓጓዝ ይፈልጋል 15 Comments