የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለአገልግሎት የሚጠቀምባቸውን የተለያዩ ዕቃዎችን የጉምሩክ ክሊራንስ፣ የጭነት ማስተላለፍ እና የማጓጓዝ አገልግሎት የሚሰጡ በሀገር ውስጥ የሚገኙ ድርጅቶችን (local Freight Forwarding Service Providers) በኮንትራት ስምምነት ለሶስት (3) አመት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል 15 Comments