DireTenders ጨረታ

ጨረታ

  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account
  • Home
  • Search Tenders
  • My Alerts
  • Subscription Price
  • Account
  • Register
  • Login
  • Delete My Account

ወጋገን ባንክ አ.ማ በቁጥር ወጋገን 014/2017፣ እሁድ መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በታተመው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ የጨረታ ማስታወቂያ ያሳወጀ መሆኑ የሚታወቅ ነው። ይሁን እንጂ በማስታወቂያው የማሳሰቢያ ዝርዝር ተ.ቁጥር 3 ላይ በጨረታው አሸናፊ ለሆነ ተጫራች ባንኩ ለተሽከርካሪ እስከ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) ብድር ያመቻቻል ተብሎ የተገለጸው በስህተት ስለሆነ ባንኩ የተሽከርካሪ ጨረታን በተመለከተ ምንም አይነት ብድር የማይፈቅድ መሆኑን እናሳውቃለን።

15 Comments
  • 36858
  • 36859
  • 36860
  • 36861
  • 36862
DireTenders.com 2025