የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የተለያየ የቢሮ መገልገያ ማሽኖች ማለትም ፎቶኮፒ ማሽን፣ ፕሪንተሮች፣ ከለር ፕሪንተሮች፣ ኤልሲዲ ፕሮጀክተሮች፣ ላፕቶፕ እና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች የመሳሳሉ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎችን የጥገና አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ አመት የሚቆይ የጥገና አገልግሎት መግዛት ይፈልጋል 15 Comments