የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ከሚያርዳቸው እንሰሳት የሚገኘውን የተለያዩ ተረፈ-ምርቶች ማለትም ቀንድ፣ ሀሞት፣ የልብ ቧንቧ፣ የግንባር ቆዳ፣ ቴስቲክል የሽሆና ጥፍር እና ቴስቲክል፣ ቁርዝ፣ የግመል ቆዳ፣ እና ሌሎች ተረፈ-ምርቶችን ጨምሮ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል 15 Comments