በደ/ኢ/ህ/ክ/መንግስት በወላይታ ዞን ገሱባ ከተማ አስ/ር ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች ሥራ ጉዳይ የሚውል የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያላቸውን አላቂና ሌሎች አላቂ ዕቃዎች፣ ተሽከርካሪ ወይም ሞተር ሳይክል፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ልብስ እና የህንፃ መሳሪያዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments