በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጅማ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት በሥሩ በሚገኙ ጥገና ፕሮጀክቶች ማለትም በግቤ ጅማ፣ በጅማ-ቦንጋ-ሚዛን፣ በዋቻ ማጂ፣ በጊንቦ- ጎጀብ-ድሪ መገንጠያ፣ በቦንጋ-ፈለገሰላም፣ አመያ-ጭዳ፣ በዲዴሳ ወንዝ 1- የምበሮ፣ በደሌ፣ በዲዴሳ ወንዝ 2- በደሌ በሎኮ ድልድይ ግንባታ፣ በመቱ- አልጌ፣ በመቱ- ሶር፣ በመቱ – ጋምቤላ-ኢታንግ፣ በሊግሞ ከተማ ፕሮጀክቶች ለሚሰራቸው የመንገድ ሥራዎች አገልግሎት የሚውሉ ከታች በሠንጠረዡ የተገለፁትን ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል 21 Comments