የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የድጋፍ ማስተባበሪያና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የወለል ምንጣፍ በናሙናው እና ቴክኒካል መስፈርቱ መሠረት በማቅረብ አንጥፎና ገጥሞ ማስረከብ፣ የመስኮት መጋረጃ ከመስቀያ ዘንግ፣ ቀለበት፣ ማሰርያ ገመድ እና ከነ መያያዣው ጋር በናሙናው እና ቴክኒካል መስፈርቱ መሠረት በማቅረብ ገጥሞ እና ሰቅሎ ማስረከብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል 15 Comments