ዳሞታ የወላይታ ገ/ህ/ሥራ ዩኒየን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የወላይታ ዞን ወረዳዎች ከተማ አረሶ ኣደሮች በያዝነው ምርት ዘመን 2017 ዓ.ም ከናዝረት፤ ሻሸመኔ እና ወላይታ ሶዶ ከተማ እና ቦዲቲ ከተማ ከሚገኙ ማዕከላዊ መጋዘኖች ለማራገፊያ ጣቢያዎች ለበልግ፣ መኸርና መስኖ የአፈር ማዳበሪያ/ምጥን/ እና ዩሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማጓጓዝ ይፈልጋል 15 Comments