በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአሮ/ዞን ግብርና መምሪያ ለ2017/2018 የምርት ዘመን አገልግሎት የሚውል የኤንፒ ኤስ ቦሮን እና ዩሪያ አፈር ማዳበሪያ ከቦርከና ዩኒየን ከሚሴ ማዕከላዊ መጋዝን ወደ ወረዳ ለሚገኙ መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበራት መጋዘኖች ለማጓጓዝ ብቃት ያላቸውን የትራንስፖርት ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል 15 Comments