በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ስር የሚገኝ የህዳሴ የመ/ደ/ት/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የተለያዩ አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ህትመት ሥራዎች፣ የሠራተኞች የደንብ ልብስ እና ሌሎች ቋሚና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የህክምና እቃዎችና የሚጠገኑ የተለያዩ ቋሚ፣ ኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎች፣ የህትመት ስራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል 15 Comments