የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የመንግሥት ግዥ አገልግሎት ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጂማ ዲስትሪክት፣ የአርዳይታ ግብርና ሙያ ትምህርና ስልጠና ኮሌጅ አርዳይታ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚገኙ የተለያዩ ንብረቶች እንዲሁም ንብረትነታቸው በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት የበደሌ የእንስሳት ጤና ማዕከል በደሌ የሚገኙ የቁም ጽድ እና ፓቹላ ዛፎችን ባሉበት ቦታና ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል 15 Comments