የሚላታን ኩትሳና መስኖ ውሃ ተጠቃሚዎች እና ሁለ-ገብ ኅብረት ሥራ ዩኒዬን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት በኮንሶ ዞን እና ቡርጂ ዞን የሚገኙ ወረዳዎች በያዝነው 2018/19 ምርት ዘመን ካራት ከተማ ከሚገኘው ማዕከላዊ መጋዘን ለሰብል አብቃይ ወረዳ ጣቢያዎች በበልግና በመኸር የአፈር ማዳበሪያ /ምጥንና ዩሪያ/በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማጓጓዝ ይፈልጋል 15 Comments