በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ የቀራንዮ መ/ዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 የበጀት ዓመት የብረት በርና መስኮት ጥገና ስራ ፣ የዴስከ ጥገና ስራ ፣ የአዳራሽ ኮርኒስ ስራ በማይካ ፣ የመማሪያ ክፍል ኮርኒስ ስራ ፣ የከርቭ ስቶን ስራ፣የውሃና ብረት ቀለም ቅብ ስራ ፣ የአዳራሽ አካፋይ ስራ ፣ የስፖርት ክፍል ስራ ፣ የቴራዞ ስራ ፣ የአሸንዳ ስራ ፣ ሜዳ ጥገና ስራ ፣ የውሃ መስመር ዝርጋታና ጥገና ስራ፣ የመደርደሪያ ስራ እና የወኪንግ ዌይ ስራዎች እና የማባዣ ማሽን ፣ ፎቶኮፒ ማሸን ፣ ፕሪንተር ፣ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ፣ ሲስተም ዩኒት ፣ ጄኔሬተር ጥገና እና ሰርቪስ በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል15 Comments