በደቡብ ኢ/ክ/መ/ በወላይታ ዞን በቦሎሶ ቦምቤ ወረዳ ግ/ጽ/ቤት በሴፕትኔት ካፒታል ፕሮግራም 5 በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የማህበረሰብ ኩሬ ቁፋሮ ከነካትል ትራፊና ስልት ትራፊ ግንባታ ለማሠራት ከተያዘዉ በጀት በጨረታ ወጥተው ኩሬ ቁፋሮ ለማሰራት የቦ/ወ/ፋ/ጽ/ቤት የማህበረሰብ ኩሬ ቁፋሮ በበዳዬ ቀበሌ ሶልኮ ቀጠና እና በኦሴ ቀበሌ አዳማ ቀጠና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል 15 Comments